ቀደም ሲል እንደተገለጸው ት/ት ቤቱ ከተማሪ ወላጅ ጋር ባደረገው ውይይት መሰረት በቀን 09/02/2017 ዓ.ም የ 2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የቅዳሜ ት/ት በ ት/ቤቱ መጀመሩን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን። በዚህም አጋጣሚ ት/ቤቱ ለተማሪዎች መልካም የት/ት ዘምን እንዲሆን ይመኛል።